የፓርቲው ዓላማዎች
ጠንካራ፣ ዴሞክራሲያዊ፣ ቅቡልነት ያለው፣ ዘላቂ ሀገረ-መንግሥትና ኅብረብሔራዊ አንድነት መገንባት፤
ልማትና ፍትሐዊ ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጥ አካታች የኢኮኖሚ ሥርዓት መገንባት፤
ሁለንተናዊ ብልጽግናን የሚያሰፍን ማኅበራዊ ልማትን ማረጋገጥ፤
ሀገራዊ ክብርንና ጥቅምን ማዕከል ያደረገ የውጭ ግንኙነት ማካሄድ።
ጠንካራ፣ ዴሞክራሲያዊ፣ ቅቡልነት ያለው፣ ዘላቂ ሀገረ-መንግሥትና ኅብረብሔራዊ አንድነት መገንባት፤
ልማትና ፍትሐዊ ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጥ አካታች የኢኮኖሚ ሥርዓት መገንባት፤
ሁለንተናዊ ብልጽግናን የሚያሰፍን ማኅበራዊ ልማትን ማረጋገጥ፤
ሀገራዊ ክብርንና ጥቅምን ማዕከል ያደረገ የውጭ ግንኙነት ማካሄድ።
ሕዝባዊነት፣
ዴሞክራሲያዊነት፣
የሕግ የበላይነት፣
ልማትና ፍትሐዊ ተጠቃሚነት፣
ተግባራዊ እውነታ፣
ሀገራዊ አንድነት
ኅብረ ብሔራዊነት።
የዜጎችና የሕዝቦች ክብር፣
ነፃነት፣ ፍትሕ ፣
ኅብረ ብሔራዊ ወንድማማችነትና እኅትማማችነት፣
መከባበርና መቻቻል፣
ሙያዊ ብቃት ፣
ኅብረ ብሔራዊ አንድነት፣
አሳታፊነት፣
ግልፀኝነትና ተጠያቂነት።